የአብክመ ጤና ቢሮ የተቀናጀ ድጋፍዊ ቡድን ቦሩ ሜዳ ጠቅላላ ሆስፒታልን እየጎበኙ ነው
7/4/2018
ቦሩ ሜዳ ጠቅላላ ሆስፒታል
ደሴ
በአብክመ ጤና ቢሮ የእናቶችና ህፃናት ዳይሬክቶ ሬት ዳይሬክተር አቶ መልሰው ጫንያለው የተመራና ከሁሉም ዳይሬክትሬት የተውጣጣ የተቀናጀ ድጋፋዊ ጉብኝት ቡድን የቦሩ ሜዳ ጠቅላላ ሆስፒታልን እየጎበኙና ድጋፋዊ ጉብኝት እያደረጉ ሲሆን በዕለቱም የተለያዩ የአገልግሎት ክፍሎችን በማየት በተሰሩ እና ሊሰሩ በሚገባቸው ሥራዎች ላይ ጠንካራ እና ገንቢ አስተያየቶችን ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል ።